የፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ አቀባበል በፎቶ

ታትሟል

ከሃያ ዓመታት በኋላ ኢትዮጵያ የመጡት የኤርትራውን ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂን ለመቀበል በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን በቦሌ ዓለም አቀፍ ዓየር ማረፊያ እንዲሁም ጎዳናዎች ላይ ተገኝተዋል።